Director of Human Resources Management Directorate

Office Of The Federal Auditor General Ethiopia

Office Of The Federal Auditor General Ethiopia

full time

In 5 days

About this Role

ብዛት፡ 1

ደሞዝ፡ 30077

የስራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት (አ.አ)

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሥራ አመራር ፣ በሕዝብ አስተዳደር ፣ በሰው ሀብት ሥራ አመራር ፣ በቢዝነስ ሥራ አመራር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር

የስራ ልምድ፡ 10 ዓመት

የማመልከቻ መመሪያ፡

  • አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናው እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከግል ሁኔታ መግለጫ (CV) ጋር በሚከተለው የኢ ሜይል አድራሻ በመላክ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ኢሜል፡ ofaghr@gmail.com

  • ከግል የትምህርት ተቋማት የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃዎች ተቋሙ በትምህርት ዘርፉ ለማስተማር በትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን ተመዝግቦ ዕውቅና የተሰጠው ሊሆን ይገባል፡፡

  • አመልካቾች ከሚሠሩበት ተቋም በቅርብ ጊዜ የተፃፈ የሥራ ልምድ እና የመልካም ሥነ-ምግባር ማረጋገጫ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡

  •  የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ግልጽ፣ ስርዝ ድልዝ የሌለውና መንግሥታዊ ካልሆነ የግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡

  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011-518-05-67/ 011-5-18-12-50

Qualification

  • Financial, Insurance and Business Services
  • high skilled

Similar Opportunities


© 2026 HaHuJobs. All rights reserved.