Director of Human Resources Management Directorate

Office Of The Federal Auditor General Ethiopia
full time
In 5 days
About this Role
ብዛት፡ 1
ደሞዝ፡ 30077
የስራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት (አ.አ)
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሥራ አመራር ፣ በሕዝብ አስተዳደር ፣ በሰው ሀብት ሥራ አመራር ፣ በቢዝነስ ሥራ አመራር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 10 ዓመት
የማመልከቻ መመሪያ፡
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናው እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከግል ሁኔታ መግለጫ (CV) ጋር በሚከተለው የኢ ሜይል አድራሻ በመላክ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ኢሜል፡ ofaghr@gmail.com
ከግል የትምህርት ተቋማት የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃዎች ተቋሙ በትምህርት ዘርፉ ለማስተማር በትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን ተመዝግቦ ዕውቅና የተሰጠው ሊሆን ይገባል፡፡
አመልካቾች ከሚሠሩበት ተቋም በቅርብ ጊዜ የተፃፈ የሥራ ልምድ እና የመልካም ሥነ-ምግባር ማረጋገጫ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡
የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ግልጽ፣ ስርዝ ድልዝ የሌለውና መንግሥታዊ ካልሆነ የግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011-518-05-67/ 011-5-18-12-50
Qualification
- Financial, Insurance and Business Services
- high skilled